አቢዮቱና ትዝታዬ

by ሌ/ኮለኔል ፍስሀ ደስታ

ETB 1,500.00

Condition: Good
Category: Biography
Language: Amharic
Publication Year: 2015
Location: Addis Ababa (5 Kilo)
Description

መፅሐፉ በአምስት ክፍሎችና በአሥራ አምስት ምዕራፎች የተከፋፈሉ ጭብጦችን የያዘ ሲሆን፤ በእነዚህ ክፍሎች ከ1966 በፊትና በኋላ የፖለቲካ እንቅስቃሴና የደርግ አመሠራረት፣ የብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራምና የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽ/ቤት ስለመቋቋሙ፣ የሶማሊያ ወረራና የአሜሪካን ሴራ፣ የድርጅቶች ሽኩቻና የኢሠፓአኮ መቋቋም፣ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መቋቋምና የደርግ ውድቀት ዋዜማ፣ መፈንቅለ መንግሥትና የመጨረሻዋ ራት የሚሉ ሰፋፊ ርዕሰ ጉዳዮችን አካቷል።

Seller Information

Please login to view seller contact details.

Please login to view seller contact details.
Share
Please login to express interest in this book.
Other Books by Solomon Tadele
Showing 1 of 1 books